አቶ ንጉሡ ጥላሁን የጠ/ሚኒስትር ጽ/ቤት የፕሬስ ኃላፊ ሆነው ተሾሙ
Your browser doesn’t support HTML5
የኢትዮጵያ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐብይ አሕመድ የቀድሞውን የአማራ ክልል ቃል አቀባይ ንጉሡ ጥላሁንን የጽ/ቤታቸው የፕሬስ ኃላፊ አድርገው ሾመዋል፡፡
Your browser doesn’t support HTML5