"ስፖርት የፖለቲካ ማራመጃ አይደለም" - አቶ አሰማኸኝ አስረስ
Your browser doesn’t support HTML5
ስፖርት የሰላም፣ የአብሮነት የወዳጅነት ማሳያ ነው የፖለቲካ ማራመጃ አይደለም ሲሉ የአማራ ክልል የኮሙዩኒኬሽን ጉዳዮች ጽ/ቤት ኃላፊ አቶ አሰማኸኝ አስረስ ዛሬ በሰጡት ጋዜጣዊ መግለጫ ገለፁ፡፡
Your browser doesn’t support HTML5