በምዕራብ ጉጂ ዞን ከሃያ በላይ ሰዎች ተገደሉ

Your browser doesn’t support HTML5

በምዕራብ ጉጂ ዞን ከሃያ በላይ ሰዎች በኢትዮጵያ መከላከያ ኃይል መገደላቸውን ነዋሪዎች ተናገሩ። ሰዎቹ የተገደሉት ባለፈው ዓርብ በዱግዳ ዳዋ ወረዳ እንዲሁም በገላና ወረዳ ሲሆን ከ18 ሰዎች በላይ መቁሰላቸውም ታውቋል።