የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት የመማር ማስተማር ሂደት

  • እስክንድር ፍሬው

Your browser doesn’t support HTML5

ከአንድ ዩኒቨርስቲ በስተቀር በሁሉም የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ሰላማዊ የመማር ማስተማር ሂደት እንደቀጠለ መሆኑን የሳይንስና ከፍተኛ የትምህርት ሚኒስትር አስታወቁ፡፡