ድምጽ ዛላንበሳ አካባቢ የከባድ ጦር መሳሪያዎች ዝውውር ጃንዩወሪ 01, 2019 ሙሉጌታ አጽብሃ Your browser doesn’t support HTML5 በትናንትና ዕለት ከዛላንበሳ "ፋፃ" በተባለ አከባቢ ከባድ የጦር መሳርያዎች ወደ ሌላ ቦታ ለመውሰድ የተደረገው እንቅስቃሴ የአካባቢው ሕብረተሰብ ስለ ጉዳዩ ማብራርያ እንፈልጋለን በማለተቸው ሂደቱን መስተጓጎሉን ይታወሳል።