በደቡብና በኦሮሚያ ክልሎች በተፈጠረ ግጭት 4 ሰዎች ተገደሉ

Your browser doesn’t support HTML5

በደቡብና በኦሮሚያ ክልሎች ውስጥ በሚገኙት አማሮና ሱሮ ባርጉዳ ወረዳዎች ውስጥ በተፈጠረ ግጭት አራት ሰዎች መገደላቸውን የአማሮ ወረዳ አስተዳደር አስታወቀ፡፡