ድምጽ የኢትዮጵያ ሕግጋት በቀላሉ ለማግኘት የሚያስችል ቋት ተዘጋጀ ዲሴምበር 28, 2018 እስክንድር ፍሬው Your browser doesn’t support HTML5 የኢትዮጵያን ሕግጋት ማንም ተጠቃሚና የሚፈልግ ሰው በቀላሉ እንዲያገኛቸው ለማድረግ የታሰበ የመረጃ ቋት ማዘጋጀቱን የኢትዮጵያ ፌደራል ጠቅላይ ዐቃቤ ሕግ አስታወቀ፡፡