የኢትዮጵያ ሕግጋት በቀላሉ ለማግኘት የሚያስችል ቋት ተዘጋጀ
Your browser doesn’t support HTML5
የኢትዮጵያን ሕግጋት ማንም ተጠቃሚና የሚፈልግ ሰው በቀላሉ እንዲያገኛቸው ለማድረግ የታሰበ የመረጃ ቋት ማዘጋጀቱን የኢትዮጵያ ፌደራል ጠቅላይ ዐቃቤ ሕግ አስታወቀ፡፡
Your browser doesn’t support HTML5