የኢትዮጵያ ሕግጋት በቀላሉ ለማግኘት የሚያስችል ቋት ተዘጋጀ

  • እስክንድር ፍሬው

Your browser doesn’t support HTML5

የኢትዮጵያን ሕግጋት ማንም ተጠቃሚና የሚፈልግ ሰው በቀላሉ እንዲያገኛቸው ለማድረግ የታሰበ የመረጃ ቋት ማዘጋጀቱን የኢትዮጵያ ፌደራል ጠቅላይ ዐቃቤ ሕግ አስታወቀ፡፡