በኢትዮጵያ የኤርትራ አምባሳደር የሹመት ደብዳቤያቸውን አቀረቡ
Your browser doesn’t support HTML5
በኢትዮጵያ የኤርትራ አምባሳደር ሆነው የተሾሙት ሰመረ ርእሶም የሹመት ደብዳቤያቸውን ዛሬ ለፕሬዚዳንት ሣኅለ ወርቅ ዘውዴ አቅርበዋል።
Your browser doesn’t support HTML5