የአርበኞች ግንቦት ሰባት መግለጫ

  • መለስካቸው አምሃ

Your browser doesn’t support HTML5

በኢትዮጵያ ለሰላማዊ ትግል የተፈጠረው ምቹ ሁኔታ እንዳይቀለበስ ከለውጡ ኃይሎችና ለሰላም ከቆሙ የተለያዩ ተፎካካሪ ድርጅቶች ጋር በፅናት እንቆማለን ሲል አርበኞች ግንቦት ሰባት አስታወቀ፡፡