ድምጽ የአርበኞች ግንቦት ሰባት መግለጫ ዲሴምበር 26, 2018 መለስካቸው አምሃ Your browser doesn’t support HTML5 በኢትዮጵያ ለሰላማዊ ትግል የተፈጠረው ምቹ ሁኔታ እንዳይቀለበስ ከለውጡ ኃይሎችና ለሰላም ከቆሙ የተለያዩ ተፎካካሪ ድርጅቶች ጋር በፅናት እንቆማለን ሲል አርበኞች ግንቦት ሰባት አስታወቀ፡፡