የነቀምቴ አካባቢ የፀጥታ ሁኔታ
Your browser doesn’t support HTML5
በምሥራቅ ወለጋ ዞን የጉቶ ጊዳ ወረዳ ምክትል አስተዳዳሪ ትናንት ማንነታቸው ባልታወቀ አጥቂዎች ተተኩሶባቸው መገደላቸውና ሌላ ወጣት መቁሰሉ ተገለፀ፡፡
Your browser doesn’t support HTML5