በደቡብና በኦሮሚያ ክልል አዋሳኝ ስፍራ በተነሳ ግጭት ሰዎች ተገደሉ

Your browser doesn’t support HTML5

በደቡብ ክልል ቡርጂ ወረዳና በኦሮሚያ ክልል ምዕራብ ጉጂ ዞን አዋሳኝ አምስት የቡርጂ ወረዳ አርሶ አደሮች በታጠቁ የኦነግ አባላት ሲገደሉ፤ ሊሎች ሰባት ሲቪሎች ደግሞ የመቁሰል አደጋ እንደረሰባቸው የቡርጂ ወረዳ አስተዳደር አስታወቀ፡፡