በድሬዳዋ ዩኒቨርስቲ ተቋርጦ የነበረው ትምህርት በከፊል ተጀምሯል
Your browser doesn’t support HTML5
በድሬዳዋ ዩኒቨርስቲ ከዛሬ ሳምንት ሰኞ ጀምሮ በተቀሰቀሰ ግጭት የመማር ማስተማር ሂደት ተቋርጦ ቆይቷል፡፡
Your browser doesn’t support HTML5