በድሬዳዋ ዩኒቨርስቲ ተቋርጦ የነበረው ትምህርት በከፊል ተጀምሯል

Your browser doesn’t support HTML5

በድሬዳዋ ዩኒቨርስቲ ከዛሬ ሳምንት ሰኞ ጀምሮ በተቀሰቀሰ ግጭት የመማር ማስተማር ሂደት ተቋርጦ ቆይቷል፡፡