"መንግሥት ጦርነት እያወጀ ነው" - ኦነግ
Your browser doesn’t support HTML5
"መንግሥት ጦርነት እያወጀ ነው" ሲል የኦሮሞ ነፃነት ግንባር ከሰሰ፡፡ አስመራ ላይ የተደረገው ውል ገቢራዊ እንዳይሆንም መንግሥት እንቅፋት እየሆነ ነው ብሏል።
Your browser doesn’t support HTML5