ድምጽ የአስተዳደር ወሰንና የማንነት ኮሚሽን ማቋቋሚያ አዋጅ ፀደቀ ዲሴምበር 21, 2018 እስክንድር ፍሬው Your browser doesn’t support HTML5 የኢትዮጵያ ፓርላማ ትናንት ባካሄደው ስብሰባ የአስተዳደር ወሰንና የማንነት ኮሚሽን ማቋቋሚያ አዋጅን አፅድቋል፡፡