የሕገ መንግሥቱን ድንጋጌዎች ማሻሻል እንደሚያስፈልግ ተገለፀ
Your browser doesn’t support HTML5
የፌዴሬሽን ምክር ቤት እና የሕገ መንግሥት አጣሪ ጉባዔ ገለልተኛም ነፃም አይደሉ ተባለ፡፡ የሕገ መንግሥት ፍርድ ቤት ማቋቋም፣ ለዚህ ችግር ትልቅ መፍትሄ እንደሆነም ተገለፀ፡፡
Your browser doesn’t support HTML5