ድምጽ የሕገ መንግሥቱን ድንጋጌዎች ማሻሻል እንደሚያስፈልግ ተገለፀ ዲሴምበር 20, 2018 መለስካቸው አምሃ Your browser doesn’t support HTML5 የፌዴሬሽን ምክር ቤት እና የሕገ መንግሥት አጣሪ ጉባዔ ገለልተኛም ነፃም አይደሉ ተባለ፡፡ የሕገ መንግሥት ፍርድ ቤት ማቋቋም፣ ለዚህ ችግር ትልቅ መፍትሄ እንደሆነም ተገለፀ፡፡