ድምጽ በአማራና ኦሮሞ ተወላጆች መካከል የተካሄደው የእርቅ ሥነ ስርዓት ዲሴምበር 20, 2018 Your browser doesn’t support HTML5 በአምቦ ዩኒቨርሲቲ በአማራና ኦሮሞ ተወላጆች መካከል የተካሄደውን የእርቅ ሥነ-ስርዓት ይመለከታል፡፡ በሥነ-ስርዓቱ የታደሙት የሁለቱም ክልል ተወላጆች ዳግመኛ ላለመጣላት ቃል ገብተዋል፡፡