በኢትዮጵያ የታወጀው የምህረት ዓዋጅ የጊዜ ገደብ ሊጠናቀቅ ነው
Your browser doesn’t support HTML5
በኢትዮጵያ የታወጀው የምህረት ዓዋጅ የጊዜ ገደብ ሊጠናቀቅ ጥቂት ሳምንታት እንደቀሩት የገለፀው የፌዴራል ጠቅላይ ዓቃቤ ሕግ፣ የሚመለከታቸው ሁሉ በፍጥነት እንዲጠቀሙበት ጥሪ አቀረበ፡፡
Your browser doesn’t support HTML5