በከባድ የሙስና ወንጀል በተጠረጠሩት ላይ ፖሊስ የጠየቀው የምርመራ ጊዜ ተፈቀደ
Your browser doesn’t support HTML5
የፌዴራሉ ከፍተኛ ፍርድ ቤት 10ኛ ወንጀል ችሎት በከባድ የሙስና ወንጀል በተጠረጠሩት በሜጄር ጄነራል ክንፈ ዳኘው ላይ ተጨማሪ የምርመራ ጊዜ ለፖሊስ ፈቀደ፡፡
Your browser doesn’t support HTML5