በቤንሻንጉል ጉምዝ የሚገኙ የትግራይ ተወላጆች ጥቃት እንደደረሰባቸው ተናገሩ

Your browser doesn’t support HTML5

በቤንሻንጉል ጉምዝ ማኦኮሞ ወረዳ ውስጥ በአልሚዎች የእርሻ ቦታ በቀን ሥራ ላይ ተሰማርተው እንደነበር የሚናገሩ የትግራይ ተወላጆች ተለይተው በታጣቂዎች ጥቃት እንደረሰባቸው የተወሰኑት ለአሜሪካ ድምፅ ተናገሩ።