ዓለምቀፍ የገንዘብ ኮርፖሬሽን ከኢትዮጵያ ብሄራዊ ባንክ ጋር ተፈረመ
Your browser doesn’t support HTML5
የግሉን ክፍለ-ኢኮኖሚ የመዋዕለ-ነዋይ አቅም ሊያግዝና ሊገነባ የሚያስችል የተባለ ስምምነት ዓለምቀፍ የገንዘብ ኮርፖሬሽን ከኢትዮጵያ ብሄራዊ ባንክ ጋር ተፈራርሟል።
Your browser doesn’t support HTML5