ድምጽ ዓለምቀፍ የገንዘብ ኮርፖሬሽን ከኢትዮጵያ ብሄራዊ ባንክ ጋር ተፈረመ ዲሴምበር 17, 2018 መለስካቸው አምሃ Your browser doesn’t support HTML5 የግሉን ክፍለ-ኢኮኖሚ የመዋዕለ-ነዋይ አቅም ሊያግዝና ሊገነባ የሚያስችል የተባለ ስምምነት ዓለምቀፍ የገንዘብ ኮርፖሬሽን ከኢትዮጵያ ብሄራዊ ባንክ ጋር ተፈራርሟል።