ከሞያሌ ሶማሌ ክልል የመጡ ታጣቂዎች በፈፀሙት ጥቃት ሰዎች ተገደሉ

Your browser doesn’t support HTML5

በሞያሌ ዛሬም በሶማሌ ክልል ታጣቂዎች የሚፈፀመዉ ጥቃት መቀጠሉን ነዋሪዎች ተናገሩ።