የጎንደር ወጣቶች

Your browser doesn’t support HTML5

በዕርዳታ በተገኘ ገንዘብ ባጃጅ ገዝቶ በመስጠት ሥራ ያልነበራቸው ያላቸውን ሃያ አምስት ወጣቶች ሥራ ማስጀመሩን የከተማ አስተዳደሩ የጥቃቅንና የአነስተኛ ንግዶች ልማት መምሪያ ገልጿል።