በሞያሌ የፀጥታ ችግር የ13 ሰዎች ህይወት አለፈ

Your browser doesn’t support HTML5

ትላንት በሞያሌ በተከሰተው የፀጥታ ችግር 13 ሰዎች መሞታቸውንና በርካቶች ደግሞ መቁሰላቸውን የኦሮሚያ ክልል አስታወቀ።