በኢትዮጵያ በድሃና በባለፀጋ መካከል ልዩነት እየሰፋ ነው ተባለ
Your browser doesn’t support HTML5
በአለፉት 16 ዓመታት በኢትዮጵያ ከድኅነት ወለል በታች የሚኖሩ ዜጎች ቁጥር የቀነሰ ቢሆንም በድሃውና በባለፀጋው መካከል የነበረው ልዩነት ግን መስፋቱን አንድ ጥናት አስታወቀ፡፡
Your browser doesn’t support HTML5