በኢትዮጵያ በድሃና በባለፀጋ መካከል ልዩነት እየሰፋ ነው ተባለ

  • መለስካቸው አምሃ

Your browser doesn’t support HTML5

በአለፉት 16 ዓመታት በኢትዮጵያ ከድኅነት ወለል በታች የሚኖሩ ዜጎች ቁጥር የቀነሰ ቢሆንም በድሃውና በባለፀጋው መካከል የነበረው ልዩነት ግን መስፋቱን አንድ ጥናት አስታወቀ፡፡