ድምጽ የሰብዓዊ መብቶች ጉባዔ መግለጫ ዲሴምበር 10, 2018 መለስካቸው አምሃ Your browser doesn’t support HTML5 ኢትዮጵያ የጀመረችውን የለውጥ ጉዞ ለማስቀጠል ያለፈውን ችግር በሕግና በሥርዓት እንዲሁም በእርቅ መሻገር አማራጭ የለውም ሲል የሰብዓዊ መብቶች ጉባዔ አሳሰበ።