የአፍሪካ ጉዳዮች ረዳት ሚኒስትር ቲቦር ናጅ በአስመራ
Your browser doesn’t support HTML5
በዩናይትድ ስቴትስ ውጪ ጉዳይ ሚኒስቴር የአፍሪካ ጉዳዮች ረዳት ውጪ ጉዳይ ሚኒስትር ቲቦር ናጅ፣ ዛሬ ኅዳር 25 ቀን 2011 ዓ.ም በአሥመራ፣ ከፕሬዚዳንት ኢሳያስ አፈወርቂ ጋር ተወያዩ።
Your browser doesn’t support HTML5