ድምጽ "የአቶ አብዲ መሐመድ ዘመዶች ምሥክሮችን እያስፈራሩ ናቸው" - ፖሊስ ዲሴምበር 06, 2018 መለስካቸው አምሃ Your browser doesn’t support HTML5 ፖሊስ የአቶ አብዲ መሐመድ ዘመዶች ምሥክሮችን እያስፈራሩ ናቸው ሲል ለፍርድ ቤት አቤት አለ፡፡