የኢትዮጵያውያን ተራድዖ ባለ አደራ ምክር ቤት አማካሪዎች የወራት ክንውንና የነገ ትልሞች

Your browser doesn’t support HTML5

"ይህ የTrust Fund ይህ ውጥን ገንዘብ ስለ ማሰባሰብ ብቻ አይደለም። ያሉንን የተለያዩ የሃይማኖት፣ የባሕልና የዘውግ መሠረቶቻችንን በመጠቀም፤ ልዩ-ልዩ ተሞክሮዎቻችንን ለላቀ ጥቅም ማዋል የምንችልበትን መንገድ መፍጠር ጭምር እንጂ" ዶ/ር መና አክሊሉ ደምሴ የመማክርት ጉባኤው ዋና ጸሃፊ።