በኦሮሚያና በቤንሻንጉል ክልሎች በተፈጠረው ግጭት የተደራጀ ኃይል መኖሩ ተገለፀ
Your browser doesn’t support HTML5
በኦሮሚያና በቤንሻንጉል ክልሎች ከተፈጠረው ግጭት ጀርባ በጣም የተደራጀ ኃይልና ጉልበት አለ ሲል የፌዴራል ጠቅላይ ዐቃቤ ሕግ አስታወቀ፡፡ የተፈጠረው የፀጥታ ችግር መንስዔ እየተጠና መሆኑንም አመልክተዋል፡፡
Your browser doesn’t support HTML5