ድምጽ በዓለም በሚገኙ የኢትዮጵያ ኢምባሲዎችና የቆንሲላ ጽ/ቤት የዲፕሎማቶች ድልድል ዲሴምበር 04, 2018 እስክንድር ፍሬው Your browser doesn’t support HTML5 በተለያዩ የዓለም ሀገራት በሚገኙ 59 የኢትዮጵያ ኤምባሲዎችና የቆንሲላ ጽህፈት ቤቶች ያካሄደውን የዲፕሎማቶችና የሌሎች ሠራተኞች ድልድል መጠናቀቁን የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር አስታወቀ።