በዓለም በሚገኙ የኢትዮጵያ ኢምባሲዎችና የቆንሲላ ጽ/ቤት የዲፕሎማቶች ድልድል

  • እስክንድር ፍሬው

Your browser doesn’t support HTML5

በተለያዩ የዓለም ሀገራት በሚገኙ 59 የኢትዮጵያ ኤምባሲዎችና የቆንሲላ ጽህፈት ቤቶች ያካሄደውን የዲፕሎማቶችና የሌሎች ሠራተኞች ድልድል መጠናቀቁን የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር አስታወቀ።