ድምጽ የሰላም አምባሳደር ሴቶች ዲሴምበር 03, 2018 Your browser doesn’t support HTML5 "በሀገር ዙሪያ የሚሰማው የእርስ በርስ ግድያ፣ ግጭትና ማፈናቀል አሰጋን፣ አስጨነቀን" የሚሉ እናቶች ሰላም እንዲሰፍን፤ በሀገሪቱ የታየው የዴሞክራሲ ጅምር እንዳይደናቀፍ ለመማፀን ኢትዮጵያን እየዙሩ ነው፡፡