ጆርጅ ኤች ዋከር ቡሽ እየተሸኙ ነው

  • ቪኦኤ ዜና

Your browser doesn’t support HTML5

የዩናይትድ ስቴትስ አርባ አንደኛ ፕሬዚዳንት የነበሩት የጆርጅ ኧርበርት ዋከር ቡሽ አስከሬን ከዛሬ፣ ሰኞ ኅዳር 24/2018 ዓ.ም አንስቶ በተወካዮች ምክር ቤቱ አዳራሽ ውስጥ ለተሰናባች ክፍት ሆኖ እንደሚቀመጥ ተገልጿል።