በኦሮሚያና በቤንሻንጉል አዋሳኝ ያለውን ችግር ለመፍታት ታጣቂዎች ሊገቡ ነው

  • እስክንድር ፍሬው

Your browser doesn’t support HTML5

የፌዴራል መንግሥት የጸጥታ አካላት በኦሮሚያና በቤንሻንጉል አዋሳኝ አካባቢዎች ያለውን ችግር ለመፍታት ታጣቂዎች እንደሚገቡ ተገለጸ።