ድምጽ በኦሮሚያና በቤንሻንጉል አዋሳኝ ያለውን ችግር ለመፍታት ታጣቂዎች ሊገቡ ነው ዲሴምበር 02, 2018 እስክንድር ፍሬው Your browser doesn’t support HTML5 የፌዴራል መንግሥት የጸጥታ አካላት በኦሮሚያና በቤንሻንጉል አዋሳኝ አካባቢዎች ያለውን ችግር ለመፍታት ታጣቂዎች እንደሚገቡ ተገለጸ።