ድሬዳዋ እና ችግሮቿ

Your browser doesn’t support HTML5

በድሬደዋ ከተማ በወጣቶች መካከል የሚነሳ ተደጋጋሚ ግጭት ለሞት እና ንብረት መቃጠል ምክኒያት እንደሆነ ነዋሪዎች፣ የአገር ሽማግሌዎች፣ የከተማው አስተዳደርና ፖሊስ ገለፁ።