የአፍሪካ ጉዳዮች ረዳት ሚኒስትር ቲቦር ናጅ በኢትዮጵያ
Your browser doesn’t support HTML5
በከፍተኛ የስብዓዊ መብት ጥሰት የተጠረጠሩ ባለሥልጣናት ገንዘብ እንዲታደግ ከኢትዮጵያ መንግሥት የቀረበ ጥያቄ ስለመኖሩ፣ አናረጋግጥም፣ አናስተባብልም ሲሉ አንድ ከፍተኛ የዩናይትድ ስቴትስ ባለሥልጣን ተናገሩ፡፡
Your browser doesn’t support HTML5