ጠ/ሚኒስትር ዐብይ ከተፎካካሪ ፓርቲዎች ጋር ተወያዩ

  • እስክንድር ፍሬው

Your browser doesn’t support HTML5

በኢትዮጵያ የሚገኙ ከሰባ በላይ ፓርቲዎች ለሚቀጥለው ምርጫ እንዲዘጋጁ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐብይ አሕመድ ጥሪ አቀረቡ።