ጠ/ሚኒስትር ዐብይ ከተፎካካሪ ፓርቲዎች ጋር ተወያዩ
Your browser doesn’t support HTML5
በኢትዮጵያ የሚገኙ ከሰባ በላይ ፓርቲዎች ለሚቀጥለው ምርጫ እንዲዘጋጁ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐብይ አሕመድ ጥሪ አቀረቡ።
Your browser doesn’t support HTML5