የባቡር ትኬት ሽያጭ አጭበርብረዋል የተባሉ ሦስት ቻይናዊያን በኬንያ ፖሊስ ተያዙ

Your browser doesn’t support HTML5

በኬንያ የባቡር ትኬት ሽያጭ አጭበብረዋል የተባሉ ሦስት ቻይናዊያን በቁጥጥር ሥር ዋሉ። ቻይናዊያኑ መንገድና ድልድይ ግንባታ ተቋራጭ የበላይ ኃላፊዎች መሆናቸው ታውቆዋል።