"ጣና ላይ ያለው ችግር የሁላችንም የኢትዮጵያውያን ችግር ነው" - ታከለ ኡማ
Your browser doesn’t support HTML5
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ምክትል ከንቲባ ኢንጂነር ታከለ ኡማ የጣና ሀይቅን ከእምቦጭ አረም ለመታደግ የአሥር ሚሊዮን ብር ልገሳ በከተማው አስተዳደር ስም አበረከቱ፡፡
Your browser doesn’t support HTML5