ኦብነግ ትጥቅ ፈትቶ ተቀላቅሏል
Your browser doesn’t support HTML5
የኦጋዴን ብሄራዊ ነፃ አውጭ ግንባር /ኦብነግ/ ወደ ሰላማዊ ትግል መግባቱን ያሳወቀው ትጥቁን ፈትቶ መሆኑን ቃል አቀባዩ አቶ ሃሰን አብዱላሂ ለቪኦኤ ተናግረዋል።
Your browser doesn’t support HTML5