የነገይቱ ኢትዮጵያ የዛሬ መንገዶች - የውይይቱን የመጨረሻ ክፍል ከዚህ ያድምጡ

Your browser doesn’t support HTML5

“ዶ/ር አብይ ‘እንዲህ ማድረግ አለበት፣ እንዲህ ማድረግ አለበት’ የሚለውን ሳይ፤ የችግሩን መጠን የተረዳን አይመስለኝም።” ፕሮፌሰር መሳይ ከበደ። “.. የተወሰኑ በዝርዝር ሊነግረን የማችልም የማይገቡም ነገሮች መኖራቸውን እረዳለሁ። .. ወደ ፊት መሄድ አለብን እያልን ነው። ነገር ግን ወደ ፊት መሄዳችንን በምንድን ነው የምንረዳው?” መስፍን ነጋሽ። “ኢሐዴግ እንደ ፓርቲ ሁለት ዛፍ ላይ ለመውጣት የተገደደ ይመስለኛል።” ሄኖክ የማነ።