የትምህርት ተቋማት የግጭት ማዕከል እንዳይሆኑ ለተማሪዎች ማሳሰቢያ ተሰጠ

Your browser doesn’t support HTML5

የትምህርት ተቋማት የእውቀት እንጅ የግጭት ማዕከል እንዳልሆነ ተማሪዎች ተረድተው የመጡበትን ዓላማ ለማሳካት ቅድሚያ መስጠት አለባቸው ሲሉ የአማራ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ገዱ አንዳርጋቸው ገለፁ።