በኢትዮጵያ ተዓማኒ፣ ሀቀኛና ዴሞክራሲያዊ ምርጫ እንደሚካሄድ ተገለፀ

  • እስክንድር ፍሬው

Your browser doesn’t support HTML5

ተዓማኒ፣ ሀቀኛ እና ዴሞክራሲያዊ ምርጫ ለማካሄድ መነሳቱን የጠ/ሚኒስትር አብይ አሕመድ መንግሥት አስታውቋል፡፡