ድምጽ ኦብነግ ኢትዮጵያ ገባ ኖቬምበር 21, 2018 Your browser doesn’t support HTML5 የኦብነግን ታጣቂዎች አሣፍረው ዛሬ ረፋድ ላይ ከአሥመራ የተነሱት ሁለት አይሮፕላኖች ጂግጂጋ ማረፋቸውን የግንባሩ ቃል አቀባይ አብዱልቃዲር ሃሰን ሂርሞጌ ለቪኦኤ ተናግረዋል።