ኦብነግ ኢትዮጵያ ገባ
Your browser doesn’t support HTML5
የኦብነግን ታጣቂዎች አሣፍረው ዛሬ ረፋድ ላይ ከአሥመራ የተነሱት ሁለት አይሮፕላኖች ጂግጂጋ ማረፋቸውን የግንባሩ ቃል አቀባይ አብዱልቃዲር ሃሰን ሂርሞጌ ለቪኦኤ ተናግረዋል።
Your browser doesn’t support HTML5