በድንበርና በማንነት ጥያቄ ዙሪያ የተካሄደ ውይይት

Your browser doesn’t support HTML5

"ወሰንና የማንነት ጥያቄን በህገ መንግሥቱ አስመልሳለሁ" ይላል የአማራ ዴሞክራሲያዊ ፓርቲ /አዴፓ/ በቅርቡ አካሂዶት በነበረው ድርጅታዊ ጉባዔ ላይ።