ፖሊስ በብሄራዊ መረጃና ደኅንነት መ/ቤት ባለሥልጣን ነበሩ ያላቸውን ፍ/ቤት አቀረባቸው
Your browser doesn’t support HTML5
ፖሊስ በብሄራዊ መረጃና ደኅንነት መሥሪያ ቤት ባለሥልጣን ነበሩ ያላቸውን አቶ ተስፋዬ ኡርጌን በከባድ የሰብዓዊ መብቶች ጥሰት ጠርጥሮ ፍርድ ቤት አቀረባቸው።
Your browser doesn’t support HTML5