የአፍሪካ ሕብረት የመሪዎች ስብሰባ በአዲስ አበባ
Your browser doesn’t support HTML5
የአፍሪካ ሕብረት የመሪዎች ስብሰባ አዲስ አበባ ይጀመራል፡፡ ከዚህ ቀደም ብሎ የተካሄደውና በትናንትናው ዕለት የተጠናቀቀው የውጭ ጉዳዮቹ ስብሰባ በአለፉት ዓመታት ሲጠና የቆየው የሕብረቱ ማሻሻያ ሀሳብ ላይ ከስምምነት መድረሱ ተገልጿል፡፡
Your browser doesn’t support HTML5