ፍ/ቤት ለጄኔራል ክንፈ ዳኛው ጠበቃ እንዲያቆምላቸው የስጠውን ትዛዝ አነሳ

  • መለስካቸው አምሃ

Your browser doesn’t support HTML5

የፌደራሉ ከፍተኛ ፍርድ ቤት ልደታ ምድብ አሥረኛ ወንጀል ችሎት መንግሥት ለጄኔራል ክንፈ ዳኛው ጠበቃ እንዲያቆምላቸው የስጠውን ትዛዝ አነሳ፡፡