ድምጽ የተባበሩት መንግሥታት የጸጥታው ምክር ቤት በኤርትራ ተጥሎ የነበረውን ማዕቀብ አነሳ ኖቬምበር 14, 2018 አሉላ ከበደ Your browser doesn’t support HTML5 “ማዕቀቡ ከአሁን በኋላ አያስፈልግም” የተባበሩት መንግሥታት ዋና ጸሃፊ አንቶኒዮ ጉቴሬሽ። “ቀድሞውንም መሆን ያልነበረበት” የኤርትራ መንግሥት መግለጫ።