የወልቃይት ጉዳይ
Your browser doesn’t support HTML5
የፌዴሬሽን ም/ቤት በማንነት ዙርያ እያወጣው ያለው መግለጫ እንደ ተቋም ገለልተኛ ያልሆነና ወገንተኝነት የሚታይበት ነው ሲሉ የወልቃይት ማንነት አስመላሽ ኮሚቴ ሰብሳቢ ኮሎኔል ደመቀን ጨምሮ አንዳንድ የወልቃይት ከተማ ነዋሪዎች ገለፁ።
Your browser doesn’t support HTML5