“የቡና መገኛነታችን ይከበርልን” ጥያቄ

  • እስክንድር ፍሬው

Your browser doesn’t support HTML5

“የቡና መገኛነታችን ይከበርልን” በሚል የሚነሱ ጥያቄዎች ለውዝግብ ምክንያት ሊሆኑ እንደማይገባ አንድ የቀደሞ የፓርላማ አባል አሳሰቡ፡፡