ድምጽ “የቡና መገኛነታችን ይከበርልን” ጥያቄ ኖቬምበር 14, 2018 እስክንድር ፍሬው Your browser doesn’t support HTML5 “የቡና መገኛነታችን ይከበርልን” በሚል የሚነሱ ጥያቄዎች ለውዝግብ ምክንያት ሊሆኑ እንደማይገባ አንድ የቀደሞ የፓርላማ አባል አሳሰቡ፡፡